የበላይ አትክልትና አስቤዛ ማዕከል አመሰራረት
ድርጅታችን በላይ አትክልትና አስቤዛ ማዕከል ከመመስርቱ በፊት ከሀገር ውጭ ከአስር(10) ሀገራት በላይና በሀገራችን ኢትዮጵያ ከስልሳ አምስት (65) አካባቢዎች በላይ በአካል በመንቀሳቀስና በመገኘት ለዘጠኝ (9) አመታት ያህል የቆየ የቢዝነስ ጥናት በማድረግ የአስር (10) አመት ረቂቅ የቢዝነስ ፕላን በማዘጋጀት እንዲሁም አስር (10 )የመተዳደሪያ ህጎችን በማውጣት በተግባር ላይ በማዋል በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ከፍለ ከተማ በቀድሞው የካ ክፍለ ከተማ ካራ ኮተቤ አካባቢ ከ 1,500 (ከአንድ ሺ አምስት መቶ ) ብር መነሻ ካፒታል በ 2009 ዓ.ም የካቲት ሃያ ሰባት (27) በመነሳት ፣ አሰራርን በማዘመን ፣ የካፒታል ሪሳይክል ሲስተም በመጠቀም በአሁኑ ወቅት ከአምስት (5) በላይ ግዙፍ የገበያ ማዕከላትን መገንባት የቻለ ድርጅት ነው ። እነዚህም የገበያ ማዕከላት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ። በላይ አትክልትና አስቤዛ ማዕከል አብሮ መስራት እና አብሮ ማደግ ላይ በትኩረት የተሰማራበት የአሰራር ዘዴ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የድርጅቱ ሰራትኛ የነበሩ አስር (10) ሰራተኞችን ሚሊየነር ያደረገ ድርጅት ነው ። ድርጅታችን በላይ አትክልትና አስቤዛ ማዕከል ከመመስርቱ በፊት ከሀገር ውጭ ከአስር(10) ሀገራት በላይና በሀገራችን ኢትዮጵያ ከስልሳ አምስት (65) አካባቢዎች በላይ በአካል በመንቀሳቀስና በመገኘት ለዘጠኝ (9) አመታት ያህል የቆየ የቢዝነስ ጥናት በማድረግ የአስር (10) አመት ረቂቅ የቢዝነስ ፕላን በማዘጋጀት እንዲሁም አስር (10 )የመተዳደሪያ ህጎችን በማውጣት በተግባር ላይ በማዋል በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ከፍለ ከተማ በቀድሞው የካ ክፍለ ከተማ ካራ ኮተቤ አካባቢ ከ 1,500 (ከአንድ ሺ አምስት መቶ ) ብር መነሻ ካፒታል በ 2009 ዓ.ም የካቲት ሃያ ሰባት (27) በመነሳት ፣ አሰራርን በማዘመን ፣ የካፒታል ሪሳይክል ሲስተም በመጠቀም በአሁኑ ወቅት ከአምስት (5) በላይ ግዙፍ የገበያ ማዕከላትን መገንባት የቻለ ድርጅት ነው ። እነዚህም የገበያ ማዕከላት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ ። በላይ አትክልትና አስቤዛ ማዕከል አብሮ መስራት እና አብሮ ማደግ ላይ በትኩረት የተሰማራበት የአሰራር ዘዴ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የድርጅቱ ሰራትኛ የነበሩ አስር (10) ሰራተኞችን ሚሊየነር ያደረገ ድርጅት ነው ።
ታዋቂ ምድቦች
ቡድኑ